16/05/2026
"በአንድ ቦክስ አህያውን ገድያለሁ"👉አቶ አባይነህ አበራ🙄
።።።።።።
በEBSTV ሰይፉ ፋንታሁን ሾው ላይ ቀርቦ "በአንድ ቦክስ አህያን ገድያለሁ" ብሎ የተናገረው። ባለ እረጅም ፊት ባለበት አባይነህ አበራ(አባው)። ከፈጣሪ ልዩ ተፈጥሮን የተቸረው አባይነህ አበራ(አባው) ተወልዶ ያደገው በደቡብ ምዕራብ ክልል በዳውሮ ዞን ነው።
ሰይፉ ፋንታሁን ሾው ላይ የAfrica Genus Record ላይ "እረጅም ፊት" ባለበትነት ወረቀት ተቀብሏል።
አባይነህ ለዳውሮ ህዝብ ልዩ ምልክት ነው።
🇪🇹
ኦማቴ ሚዲያ