Boloosoo times

Boloosoo times In community, From Community, To Community

ኦቶና ሆስፒታል ከወደመ ወዲህ የጤና መዲህን ተጠቃሚ የሆኑና ታክሞ መዳን ይችሉ የነበሩ አርሶአደሮችና ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የሞቱ ከ1 ሺህ በላይ ይሆናሉ! አሁንም ትኩረት ለወደመውና የሚሊዮኖች...
14/03/2026

ኦቶና ሆስፒታል ከወደመ ወዲህ የጤና መዲህን ተጠቃሚ የሆኑና ታክሞ መዳን ይችሉ የነበሩ አርሶአደሮችና ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የሞቱ ከ1 ሺህ በላይ ይሆናሉ! አሁንም ትኩረት ለወደመውና የሚሊዮኖች የጤና ማዕከል ለነበረው ኦቶና ሆስፒታል!! ይሄ ብሄራዊ አደጋ ነው! ከዚህ በላይ አንገብጋቢ ጉዳይ የለንም!!
vv WT Media

Mattan yegga!
14/03/2026

Mattan yegga!

"ንብ" የዎላይታ ሕዝቦች ነፃነት ንቅናቄ - ዎሕነን ሀገራዊ ፓርቲ የ2018 ሀገራዊ ምርጫ የመወዳደሪያ ምልክት !!

Baalishiya Matta - Wolayttaawattu Laale Qaatta 2018 M.L Doruwa Malaata !!

የጥር ወር የመንግስት ሰራተኞች ደሞዝ 👇👇👇👇👇👇
12/02/2026

የጥር ወር የመንግስት ሰራተኞች ደሞዝ 👇👇👇👇👇👇

ወላይታ ግሎባል አሊያንስ ቦርድ ስለ አበላ አባያ ጥቃት"አንድ ህዝብ እየተገደለና እየተበደለ ለዘላለም አይኖርም"  በሚል ርዕስ መግለጫ ሰጠ :: መግለጫው  የመንግስት ቀዳሚ ሃላፊነት የህዝብ ...
15/11/2025

ወላይታ ግሎባል አሊያንስ ቦርድ ስለ አበላ አባያ ጥቃት
"አንድ ህዝብ እየተገደለና እየተበደለ ለዘላለም አይኖርም" በሚል ርዕስ መግለጫ ሰጠ :: መግለጫው የመንግስት ቀዳሚ ሃላፊነት የህዝብ ደህንነት ማረጋገጥ ስለሆነ የአበላ አባያ ህዝብ አስተማማኝ ጥበቃ ሊደረግለት ይገባል አካባቢው ለጥቃት ተጋላጭ ስለሆነ ህዝቡ በህጋዊ መንገድ በግል ታጥቆ ራስን የመከላከል መብትም በአስቸኳይ ሊረጋገጥለት ይገባል በማለት ያብራራል ::

የዝንጅብል ሻይ - 10 የጤና በረከቶች1. በመኪና ሲጓዙ ለሚያስመልሳቸው ሰዎች በጣም ጠቃሚ ነው፡፡2. ከማይግሬን የራስ ህመም ይገላግልዎታል፡፡3.በወር አበባ ጊዜ የሚከሰት ቁርጠትን ይቀንሳል...
14/11/2025

የዝንጅብል ሻይ - 10 የጤና በረከቶች

1. በመኪና ሲጓዙ ለሚያስመልሳቸው ሰዎች በጣም ጠቃሚ ነው፡፡

2. ከማይግሬን የራስ ህመም ይገላግልዎታል፡፡

3.በወር አበባ ጊዜ የሚከሰት ቁርጠትን ይቀንሳል፡፡

4. የትልቅ አንጀት ካንሰርን ይከላከላል፡፡

5. በስኳር በሽታ ምክንያት የሚመጣን የኩላሊት ህመም/ጉዳትን ይከላከላል፡፡

6. በቃር ለሚሰቃዩ ፍቱን ነው፡፡

7. ህመምና ኢንፍላሜሽን (የሰውነት መቆጣትን) እንዲቀንስ ያደርጋል፡፡

8. ጠዋት ጠዋት ለሚከሰቱ ህመሞች ፍቱን ነው፡፡

9. ለጉንፋን እና ፍሉ ህመሞች በጣም ጠቃሚ ነው፡፡

10. የእንቁላል ከረጢት ካንሰርን ይከላከላል፡፡

ወላይታ ዞን ብቻውን ሠላም ለማምጣት መሞከሩ እንደፍርሃት ተቆጥሮ በየጊዜ ሰው እንድሞት እያደረገ ነው።ዞኑ ፀጥታ መዋቅሩን ለምን ርፎርም አያደርግም❓ራሱን መከላከል እየቻለ ክልሉን ለምን ይጠብ...
14/11/2025

ወላይታ ዞን ብቻውን ሠላም ለማምጣት መሞከሩ እንደፍርሃት ተቆጥሮ በየጊዜ ሰው እንድሞት እያደረገ ነው።
ዞኑ ፀጥታ መዋቅሩን ለምን ርፎርም አያደርግም❓ራሱን መከላከል እየቻለ ክልሉን ለምን ይጠብቃል❓
‎እኔ ባለኝ መረጃ ዞኑ ራሱን ለመከላከል ከበቂ በላይ አቅም አለው ምክንያቱም ሀገራዊ የልዩ ሃይል ሪፎርም ስደረግ ዞናችንን 300 የምጠጉ ልምድና ብቃት ያላቸው ልዩ ኋይል አባላት ከነሙሉ ትጥቅ ወስዷል ።

ብሬን: ኤም 14 ጨምሮ ትላልቅ መሳሪያዎች በወረዳና በዞን ንብረት ክፍል አሉ። ከተለያዩ ክፍል የተወጣጡ ሀገርን ያስከበሩ ከእግረኛ እስከ ሜካናይዝድ ከኮማንዶ እስከ አየር ኋይል የቆዩ ያሰለጠኑ ብዙ ልምድ የነበራቸው ተሰናባች ሠራዊት ክምችት አለው።

‎በጣም የምገርመው ሶዶ ከተማ ጨምሮ በወረዳዎችና በዞን ንብረት ክፍል ቁጥር የለላቸው ቦንቦችና የቡድን መሣሪያዎች አሉ ።መሣሪያዎቹን ጤናማነት አረጋግጦ ስራ ላይ ለማዋል ብዙ ባለሙያ አለው ዞኑ ። ስለዚህ ትጥቅ በእጁ እያለ ከመከላከያ ተመላሾችንና ሚሊሻ ከልዩ ከተመለሱ አባላት ጋር አቀናጅቶ በስዳማ በኩል በአቶ አብርሃም ማርሻሎ የምሰነዘረውን ተከታታይ ትንኮሳ አደብ ለማስያዝ ይቅርና ሀገርን ማገዝ የምችል ኋይል በዞኑ እጅ ላይ አለ ።በርግጥ የዞኑ ሚሊሻና ፖሊስ አዛዥ ሰውንና የትቅ አቀናጅቶ ልምድና ብቃት ባለው አመራር ተክቶ ኤሄንን ነውር መመከት መቻል አለባቸው።

ነገር ግን የዞን ሚሊሻና ፖሊስ አዛዥ ዞኑ ብቃት ባለው አመራር ካልተካ ዋጋ የለም ።ምክንያቱም ስዳማ ክልል በመሆኑ ትጥቅና ሠራዊት ቀጥታ በአቶ አብርሃም ማርሻሎ ትዕዛዝ ቀጥታ እየመሩናቸው ። አብርሃም ማርሻሎ ለአባቱ ጥበቃ ልዩ ኋይል መድቧል።

ስለዚህ ፀጥታ መዋቅሩን ርፎርም ማድረግ በእጃችን ላይ ያለው የሰው ኋይልና ትጥቅ አውጥተን መጠቀም መቻል አለብን ።አስከረን ለማንሳት መሮጥና ቀጠናውን ማስደፈር ባለኝ መረጃ ተገቢ አይደለም ። 🙏 Mihretu Duko

በፌዴራል መንግስት ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 1353/2017 ከአንድ ሰራተኛ ደመወዝ 05 ሳንቲም መቁረጥ የሚቻለው፦ ሠራተኛው  አምኖበት ስምምነቱ በጽሑፍ ተረጋግጦ፤ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ፤ በህግ ...
30/10/2025

በፌዴራል መንግስት ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 1353/2017 ከአንድ ሰራተኛ ደመወዝ 05 ሳንቲም መቁረጥ የሚቻለው፦
ሠራተኛው አምኖበት ስምምነቱ በጽሑፍ ተረጋግጦ፤ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ፤ በህግ ድንጋጌ እንድሆነ ይናገራል ።

በወላይታ ሶዶ ዴር መንደር ላይ ምንም ኮርደር ልማት ባልታሰበበት መንገድ ዳር ላይ እየሰሩ ልጆቻቸውን የሚያሳድጉ እናቶችን በትነው   ከእያንዳንዱ 7000 ብር እየተቀበሉ ነው። ሌለ ቦታ ላይ ...
30/10/2025

በወላይታ ሶዶ ዴር መንደር ላይ ምንም ኮርደር ልማት ባልታሰበበት መንገድ ዳር ላይ እየሰሩ ልጆቻቸውን የሚያሳድጉ እናቶችን በትነው ከእያንዳንዱ 7000 ብር እየተቀበሉ ነው። ሌለ ቦታ ላይ መንገድ ዳር ያሉ ቤቶች ከፈረሱ ለልማት ነው። ነገር ግን ዴር አከባቢ ምንም ልማት በሌለበት አድስ ቤት ሰርቶ የሚገቡ ስዎችን ማስጨነቅ፣ በሰላም እንዳይኖሩ ማዋከብ የተለመደ ሆነዋል። ዴር መንደር ለውሃ መተላለፊያ ዲች ያልተሰራበት፣ በወባ ወረርሽኝ እየተጠቃ ያለበት መንደር ነው ።

ትኩረት የሚያስፈልገውን ነገር በደንብ ትኩረት አድርጉ !!በቅርቡ ተሰርቶ የተመረቀው የክብር አቶ ፍሬው አልታዬ መታሰቢያ ሐውልቱን ምንም እንዃን የሱን መስዋዕትነት ባይመስልም እንኳ ስለሠራችሁ...
19/10/2025

ትኩረት የሚያስፈልገውን ነገር በደንብ ትኩረት አድርጉ !!

በቅርቡ ተሰርቶ የተመረቀው የክብር አቶ ፍሬው አልታዬ መታሰቢያ ሐውልቱን ምንም እንዃን የሱን መስዋዕትነት ባይመስልም እንኳ ስለሠራችሁ እናመሰግናለን ::

ነገር ግን አሁን እየተሰራ ባለው በንጉሡ ጦና መታሰቢያ ሐውልት የወላይታ ምልክት የአሸናፊነት ግንባር የሆነውን የንጉሡን ስምና ታሪክ የሚመስል በአፍሪካ ደረጃ የሚታይና ልዩ ሆኖ ከፍታውም ሆነ ውበቱ ልዩ ካልሆነ ውርደት መሆኑን አውቃችሁ በጥንቃቄ እንድሰራ እላለሁ ::

ይህንን ታላቅና ጄግና መሪ እንድሁም ንጉሥ ጦናን የሚመጥን በቁመትም የተሻለ ሆኖ ከሩቅ የሚታይ ምልክት እንድሆን አድርጉ ሀደራ የፍሬው ማነሱ በብዙዎች ዘንድ ቅሬታ መፍጠሩ ይታወቃል ::

ዛሬ ሀላፊነት ወስዳችሁ ይህንን ድንቅ ስራ በመልካምነትና በጥንቃቄ ለዚህ ኩሩ ጀግናና ታታሪነት መለያ ለሆነው ህዝብ መለያ እንድሆን ዘንድ ሀደራ እላለሁ ::

"Mila Xalida Kawuwa Xona Nato
Hadara Magana Hayida Moropite

Gadawa Ashu Dicha
Wolaita Tube
Saro Entertainment
Wolaita Zone Government Communication Affairs Department
Wolaita Zone Administration

አቶ  ማቴዎስ ዋኬ  የአበላ አባያ  ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ በመሆን ተሾሙ የአበላ አባያ ወረዳ የህዝብ ምክር ቤት ባካሄደው 4ኛ ዙር 13ኛ የሥራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባኤው አቶ ማቴዎስ ዋኬ ...
17/10/2025

አቶ ማቴዎስ ዋኬ የአበላ አባያ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ በመሆን ተሾሙ

የአበላ አባያ ወረዳ የህዝብ ምክር ቤት ባካሄደው 4ኛ ዙር 13ኛ የሥራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባኤው አቶ ማቴዎስ ዋኬ የአበላ አባያ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ የቀረበውን ሹመት አፅድቋል ስል የዘገበው የወረዳው ኮሙኒኬሽን ነው።

Address

S**o

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Boloosoo times posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Establishment

Send a message to Boloosoo times:

Share