Friends construction finishing

Friends construction finishing ፍሬንድስ የፊኒሺግ ስራ
የምንሰራቸው ስራዎች
የእንጨት ስራ/wood work/
የብረት ስራ/metal work/
ጂፕሰም /gypsum /
ቀለም /painting/
የውስጥ ገጽታን ማስዋብ /interior design/

ሬንድስ የፊኒሺግ ስራ
የምንሰራቸው ስራዎች
የእንጨት ስራ/wood work/
የብረት ስራ/metal work/
ጂፕሰም /gypsum /
ቀለም /painting/
የውስጥ ገጽታን ማስዋብ /interior design/

http://sodere.com/group/sodere-news-in-amharic/forum/topic/show?id=2106407%3ATopic%3A610781
18/03/2015

http://sodere.com/group/sodere-news-in-amharic/forum/topic/show?id=2106407%3ATopic%3A610781

ግሩም ሠይፉ አዲስ አድማስ በሩጫው የተሳካላቸው አትሌቶች የዕውቁን አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴን አርአያነት በመከተል ጥሪታቸውን በኢንቨስትመንት ላይ እያፈሰሱ ይገኛሉ፡፡ አብዛኞቹም በሪል ስቴት ኢንቨስትመንት ላይ በማተኮር ትላልቅ ህንፃዎችን ገንብተዋል፡…

world tallest building
17/03/2015

world tallest building

17/03/2015
Funny finishing
16/03/2015

Funny finishing

16/03/2015

ዋሊያ ቢራ ዋሊያዎቹን ስፖንሰር ሊያደርግ ነው…
በቅርቡ የሀገሪቱን የቢራ ገበያ ተቀላቅሎ ሰፊ ተቀባይነት ማግኘት የቻለው የዋሊያ ቢራ አምራች ባለቤት ኩባንያ የሆነው ሄንከን የኢትዮጵያ ብሄራዊ እግር ኳስ ቡድንን ስፖንሰር ሊያደርግ ነው፡፡
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከነገ በስቲያ ረቡእ ዋሊያዎቹን ስፖንሰር ያደርጋል ከተባለው ከሄንከን ጋር የረጅም ጊዜ የስፖንሰርሺፕ ስምምነት ለመፈራረም ቀጠሮ መያዙን የዘገበው ባልደረባችን ኤልያስ መሰረት ስለስምምነቱ እስካሁን የተጣራ መረጃ ማግኘት ባይቻልም በአስር ሚሊዮን ብሮች የሚገመትና ለአምስት አመታት እንደሚቆይ ውስጥ አዋቂ የሆኑ ምንጮች እንደነገሩት ጨምሮ ዘግቧል፡፡
የሶስት ቢራ ፋብሪካዎች (የሀረር፣በደሌና የዋልያ ቢራዎች) እንዲሁም ከአስር ያላነሱ የቢራ ምርቶች ባለቤት የሆነው ሄንከን ከዚህ ቀደምም ዋሊዎቹን በበደሌ ምርቱ ስም ስፖንሰር ማድረጉ አይዘነጋም፡፡

16/03/2015
16/03/2015

ለመንጃ ፍቃድ ትምህርት ቤቶች የሚሆን ምርጥ ሶፍትዌር
አሁኑኑ ዳውንሎድ አድርገው በነፃ ይሞክሩት
ዳውንሎድ ካደረጉት በኃላ ይህን አይ ፒ አድራሻ ሲጠየቁ ያስገቡ 127.0.0.1
መግቢያ ስምና የይለፍ ቃል ከተጠየቁ ይህን ይጠቀሙ --› admin admin
********************************
- የፌደራል ትራንስፖርትን መመሪያ ሙሉ በሙሉ የሚተገብር
- ሁሉንም የመንጃ ፍቃድ ካታጎሪዎች አሟልቶ የያዘ
- ሙሉ በሙሉ በአማርኛ የሚሰራ
- የመማሪያ ክፍያ የከፈለና ያልከፈለ በቀላሉ ለይቶ የሚያሳይ
- በየአመቱ የተመዘገቡትን ተማሪዎች በቀላሉ የሚያሳይ
- ከ 4 የተለያዩ አይነት የሰልጣኝ መታወቂያዎችን የሚሰራ
- በቀላሉ የሰልጣኞችን ዝርዝር ሪፖርት የሚሰራ
- ከ 3500 በላይ ጥያቄዎችን የያዘ
- ጥያቄዎቹን ማሻሻልና አዳዲስ ጥያቄዎችን መጨመር የሚችሉበት
- በ ሎካል ኤርያ ኔትወርክ ተገናኝቶ ተማሪዎች በራሳቸው የተጠቃሚ ስምና የይለፍ ቃል ገብተው ፈተናዎችን የሚሰሩበት
- ተማሪዎች ያገኙትን ውጤት በቀላሉ በሌላ ጊዜ የሚያዩበት
- ተማሪዎች ከተፈተኑ በኃላ ውጤታቸውን ወዲያው የሚያሳይ
- በቀላሉ የተማሪዎችን የፈተና ቀጠሮ መዝግበው የሚይዙበት
- ከካሜራ ተገናኝቶ የተማሪዎችን ፎቶ ማንሳት የሚችል.............እነዚህንና ብዛት ያላቸውን ሌሎች አማራጮችን የያዘ
*******************
**ይህን ሶፍትዌር በከፊልም ሆነ በሙሉ አባዝቶ መሸጥ የተከለከለ ነው!**
Download Link
http://www.2shared.com/file/SWRG3rlD/FullDLSMSetup.html

16/03/2015

South Korea's sprawling Incheon airport was named the world’s second best airport -- guess which airport came in first? http://cnn.it/1GA9cP6

16/03/2015

ትላንት በሚሌኒየም አዳራሽ በተካሄደ የምስጋና እና የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ከ15ሚሊዮን ብር ላይ መገኘቱን ታውቋል፡፡
• አንዲት እማሆይ ልጆቻቸው የገዙላቸውን መኪና ለመቄዶንያ የአረጋዊያን መርጃ ማዕከል ግንባታ እንዲውል አበርክተዋል፡፡
• ስድስት ሚሊየን ብር የሚያወጣ መኖሪያ ቤት በስጦታ ተበርክቷል
• ደርባን ሲምንቶ ለግንባታ የሚውል ሲሚንቶ በነጻ ለመስጠት ቃል ገብቷል፡፡
• ከአሥር ሺህ ሰዎች የምስጋና እና የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ላይ ተካፍለዋል፡፡

ከመጋቢት 10 እስከ 13 በሚወጡት ቤቶች እጣ በአጠቃላይ ከስድስት ወራት ክፍያ በታች ዕዳ ያለባቸው ይካተታሉከመጋቢት 10 እስከ 13 በሚወጡት ቤቶች እጣ በአጠቃላይ ከስድስት ወራት ክፍያ በታ...
13/03/2015

ከመጋቢት 10 እስከ 13 በሚወጡት ቤቶች እጣ በአጠቃላይ ከስድስት ወራት ክፍያ በታች ዕዳ ያለባቸው ይካተታሉ
ከመጋቢት 10 እስከ 13 በሚወጡት ቤቶች እጣ በአጠቃላይ ከስድስት ወራት ክፍያ በታች ዕዳ ያለባቸው ይካተታሉ
туристический онлайн-справочник
Лучшие Андроид планшеты
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2007 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ነባር የቤት ፈላጊዎች ከሰኔ 2005 እስከ የካቲት 2007 ድረስ በሚገኙት 21 ወራቶች ውስጥ ከስድስት ወራት በላይ የባንክ ቁጠባ እዳ ከሌለባቸው በጋራ መኖሪያ ቤት ዕጣው ተሳታፊ ይሆናሉ ተባለ።

በሰኔ 2005 ዓ.ም ከ900 ሺህ በላይ የቤት ፈላጊ ዳግም ምዝገባ ያካሄደ ሲሆን፥ ከዚህ ውስጥ ከ132 ሺህ በላይ የሚሆነው ነባር ተመዝጋቢ ነው።

በዚህም መሰረት በቤት ፈላጊዎች የተቆጠበው የገንዘብ መጠን ከሰኔ 2005 እስከ የካቲት 2007 ድረስ በሚገኙት 21 ወራቶች ተካፍሎ ከስድስት ወራት በላይ እዳ እንደሌለው ከተረጋገጠ በዕጣው ውስጥ እንደሚካተት አቶ መስፍን መንግስቱ የከተማዋ ቤቶች ልማት አስተዳደር ኤጀንሲ ዋና ስራ አስኪያጅ ተናግረዋል።

በአዲስ አበባ ከተማ ከሚገነቡት የጋራ መኖሪያ ቤቶች ውስጥ 41 ሺህ ቤቶች ከመጋቢት 10 እስከ መጋቢት13፣ 2007 ዓ.ም በእጣ ለተጠቃሚዎች ይተላለፋሉም ተብሏል።

የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አቶ ድሪባ ኩማ ለፋና ብሮድካሲቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት፥ እጣ ከሚወጣባቸው ውስጥ 1 ሺህ ያህሉ ቤቶች በ10/90 የቤት ልማት መርሃ ግብር የሚገኙ ሲሆኑ፥ ከ34 ሺህ በላይ ደግሞ የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ናቸው።

አቶ ድሪባ ኩማ አክለውም በተለያዩ የከተማይቱ ክፍሎች የተጀመሩ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታቸው እንዲፋጠን እየተደረገ ይገኛልም ነው ያሉት ።

በያዝነው ወር ለተጠቃሚዎች የሚተላለፉት የጋራ መኖሪያ ቤቶች 35 ሺህ በእጣ የሚተላለፉ ሲሆን፥ ቀሪዎቹ 7 ሺህ ቤቶችም ከተለያዩ የከተማዋ አካባቢዎች በልማት ለሚነሱ ነዋሪዎች የሚሰጥ መሆኑንም ገልጸዋል።

የጋራ መኖሪያ ቤቶቹ በየካ አባዶ፣ ቦሌ ለሚ፣ ቦሌ ቡልቡላ እና ቱሉ ዲምቱን ጨምሮ ባሉ ሰባት መንደሮች ላይ እንደሚገኙም ከንቲባው ተናግረዋል።

የጋራ መኖሪያ ቤቶቹ የግንባታ ሂደታቸው እንዲፋጠን በማድረግ የውሃ፣ የኤክትሪክ ሀይል አቅርቦትና የመንግድ መሰረተ ልማት እንዲሟላላቸው አሰተዳደሩ በልዩ ትኩረት ሲከታተል መቆየቱን ጠቅሰዋል።

አሁን ከሚተላለፉት የጋራ መኖሪያቤቶች በተጨማሪም በተያዘው ዓመት በ40/60 የቤት ልማት መርሃ ግብር 1 ሺህ 200 ቤቶች ለእድለኞች በዕጣ ሲተላለፉ፥ የ15 ሺህ የ40/60 ቤቶች ግንባታም በያዝነው ዓመት ይጀመራል ተብሏል።

በመጪው ሰኔ ወርም 32 ሺህ የ10/90፣ 20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች በእጣ ሙሉ በሙሉ ለተጠቃሚዎች እንደሚተላለፉ አስታውቀዋል።

በሰኔ ወር ለተጠቃሚዎች ከሚተላለፉት 32 ሺህ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ውስጥ 1ሺ 200 ቤቶች በ40/60 መርሃ ግብር ሲሆኑ፥ አብዛኛዎቹ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግን በ20/80 መርሃ ግብር ለተመዘገቡት የሚተላለፉ ናቸው ነው የተባለው።

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2007 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ነባር የቤት ፈላጊዎች ከሰኔ 2005 እስከ የካቲት 2007 ድረስ በሚገኙት 21 ወራቶች ውስጥ ከስድስት ወራት በላይ የባንክ ቁጠባ እዳ ከሌለባቸው በጋራ መኖሪያ ቤት ዕጣው ተሳታፊ ይሆናሉ ተ...

Address

Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Friends construction finishing posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share