Aman News & Entertement

Aman News & Entertement Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Aman News & Entertement, Performance Art Theatre, 100 Queen Street W, Toronto, ON.
(2)

«ያለ አንተ ምን እንደማደርግ አላውቅም።»​«እንዴት መቀጠል እንዳለብኝ አላውቅም... ያደረግኩት ነገር ቢኖር እግር ኳስ መጫወት ብቻ ነበር.. ስለዚህ አሁን ለረጅም ጊዜ እቀጥላለሁ ወይ በሚለ...
08/13/2026

«ያለ አንተ ምን እንደማደርግ አላውቅም።»

​«እንዴት መቀጠል እንዳለብኝ አላውቅም... ያደረግኩት ነገር ቢኖር እግር ኳስ መጫወት ብቻ ነበር.. ስለዚህ አሁን ለረጅም ጊዜ እቀጥላለሁ ወይ በሚለው ላይ ከፍተኛ ጥርጣሬ አደረብኝ» ሲል ሊዮኔል ሜሲ ለአባቱ ጽፏል።
​«ከመጀመሪያው አንስቶ ከጎኔ ነበርክ፤ እስከ መጨረሻው ደግሞ ይቀረው የነበረው በጣም ጥቂት ጊዜ ነበር። አብረን እንድንጨርሰው ለምን ትንሽ ታግሰህ መቆየት አልቻልክምና?
ሲል መልክቱን አሰፍሩዋል ለመሆኑ ሰለሜሲ ሰታሰቡ ምን አምሩዋቹህ ላይ ይመጣል አባቱን እንዳጣ ሰትሰሙሰ?

08/13/2026

50ሺህ ብረ እንዳትቀጡ!

08/13/2026

08/12/2026

ያወጣሁትን ይመልሱ ደቡብ አፍሪካ!

08/11/2026

አታምጣዉ ሲለዉ አምቶ ቆለለዉ
ጉድ በል ጎንደረ !

በአሁኑ ሰአት ሰበረ መረጃ ተሰምቱዋል! የህወሓት ታጣቂዎች ወደ ራያ ቆቦ እና አካባቢው በእግር እንቅስቃሴ መጀመራቸው ተሰምቷል።የህወሓት ታጣቂዎች ዛሬ አመሻሹን አዲስ የእንቅስቃሴ አቅጣጫ በመ...
08/10/2026

በአሁኑ ሰአት ሰበረ መረጃ ተሰምቱዋል!
የህወሓት ታጣቂዎች ወደ ራያ ቆቦ እና አካባቢው በእግር እንቅስቃሴ መጀመራቸው ተሰምቷል።

የህወሓት ታጣቂዎች ዛሬ አመሻሹን አዲስ የእንቅስቃሴ አቅጣጫ በመያዝ የእግር ጉዞ መጀመራቸውን ከአካባቢው የተገኙ መረጃዎች አመልክተዋል።

ታጣቂዎቹ የቆቦን የግራ መስመር በመተው ወደ ዞብል ተራራ፣ ቦርቦራ እና ጎብየ መስመርን የመያዝ እንቅስቃሴ እያደረጉ ይገኛሉ ተብሏል።

ይህም በ2013 ዓ.ም ክረምት ወቅት በነበረው ጦርነት የተጠቀሙበትን ወታደራዊ ስልት እንደገና ለመድገም ያለመ ይመስላል ነው የተባለው።

አሁን ላይ በአካባቢው ግጭት ቀስቃሽ ምልክቶች እየታዩ ነው ሲሉ ነዋሪዎች ገልፀዋል።

አሰገራሚ መረጃ!የፅዳት ሰራተኛዋ እናት ድንቅ የታማኝነት አርአያ!ዛሬ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጅጅጋ ከተማ በሚገኘው ጀኸዲን ቅርንጫፍ ውስጥ የተፈጸመው ይህ ድንቅ ታሪክ የሰውን ልብ የሚነካና ...
08/10/2026

አሰገራሚ መረጃ!የፅዳት ሰራተኛዋ እናት ድንቅ የታማኝነት አርአያ!

ዛሬ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጅጅጋ ከተማ በሚገኘው ጀኸዲን ቅርንጫፍ ውስጥ የተፈጸመው ይህ ድንቅ ታሪክ የሰውን ልብ የሚነካና እጅግ ኩራት የሚሰጥ ነው!

አንዲት የባንኩ የፅዳት ሰራተኛ (እናት) በስራ ገበታዋ ላይ እያለች ደንበኛ ዘንግቶት ወይም ጥሎት የሄደውን ከ6 ግራም በላይ (የዋጋ ግምቱ ከ150 ሺህ ብር በላይ የሚገመት) ውድ ወርቅ አግኝታለች።

ወርቁን ወዲያውኑ በማናጀሩ በኩል በማስረከብ፣ የባለቤቱ ፍለጋ ተደርጎ ንብረቱ በሰላም ለባለቤቱ እንዲመለስ አድርጋለች።

ገንዘብ እና ሀብት በጊዜ ሂደት ሊመጡና ሊሄዱ ይችላሉ፤ ነገር ግን ንጹህ ህሊና እና እውነተኛ ታማኝነት በምንም ሊገዙ የማይችሉ ውድ ስብዕናዎች ናቸው።

ይህች የክብር እናት የኢትዮጵያውያንን እውነተኛ የሞራል ከፍታና ውብ መገለጫ በግባር አሳይታናለች።

ለዚህች እናታችን እና ለቅርንጫፍ ማናጀሩ ላሳዩት መልካም አርአያነት ልባዊ ክብርና ምስጋናችንን እናቀርባለን። ሀገራችን በእንደዚህ ያሉ ሐቀኛና ታማኝ ዜጎቿ ደስ ትላለች!

ለዚህች የክብር እናት የታማኝነት ስራ ያለዎትን አድናቆት እና ምላሽ በኮመንት ያጋሩን!

Via kirub ከስፍራው
Gursha

ሰበረ አዲሰ !ሳይታገት ታግቻለሁ በማለት ለወንድሙ ደውሎ ገንዘብ  እንዲላክለት ያደረገው ግለሰብ በእስራት ተቀጣ በጅማ ዞን ቦተር ጦላይ ወረዳ ጋረገራ ቀበሌ ውስጥ በሀሰት በማላውቃቸው ሰዎች ...
08/10/2026

ሰበረ አዲሰ !ሳይታገት ታግቻለሁ በማለት ለወንድሙ ደውሎ ገንዘብ እንዲላክለት ያደረገው ግለሰብ በእስራት ተቀጣ

በጅማ ዞን ቦተር ጦላይ ወረዳ ጋረገራ ቀበሌ ውስጥ በሀሰት በማላውቃቸው ሰዎች በመታገቴ እየተሰቃየሁ ነው በማለት ለወንድሙ ደውሎ ገንዘብ እንዲላክለት ያደረገው ግለሠብ በእስራት ተቀጥቷል።

ተከሳሽ ሞገስ አንዳርጌ የተባለው ግለሰብ ያገቱኝ ሰዎች አንድ መቶ ሺሕ ብር ስለጠየቁኝ በምልክልህ አካውንት ገንዘቡን አስገባልኝ በማለት ለወንድሙ ይደውላል።

ተከሳሹ ሚያዚያ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ለገ ቦተሪ የተባለ ቦታ ተደብቆ ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ላይ ወደ ወንድሙ በመደወል ቢጠይቅም ወንድም ገንዘብ ከማስገባቱ በፊት ለፖሊስ በማመልከቱ ፖሊስ ባደረገው ክትትል ተከሳሹ በቁጥጥር ስር ሊውል ችሏል ሲሉ የወረዳዉ የፖሊስ አዛዥ ምክትል ኢንስፔክተር መላኩ ተከስተ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡

ፖሊስም ሳይታገት ታግቻለሁ በማለት የማጭበርበር ተግባር ሲፈፅም የተገኘው ግለሰብ ላይ ተገቢ ነው ያለውን ማስረጃ በማሰባሰብ የምርመራ መዝገቡን አጠናቆ ለአቃቤ ሕግ አስተላልፋል።

አቃቤ ሕግም በአታላይነት ወንጀል ክስ የመሠረተ ሲሆን ክሱን የተመለከተው የወረዳዉ ፍርድ ቤት ተከሳሽ በሶስት አመት ከሁለት ወር እስራት እንዲቀጣ መወሰኑን ምክትል ኢንስፔክተር መላኩ ተከስተ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።

Via በሰመሀር አለባቸው

አሰገራሚ መረጃ!የ26 ዓመቷ እናት በአንድ ጊዜ አራት ሕፃናትን በሰላም ተገላገለችበጥሩነሽ ቤጂንግ አጠቃላይ ሆስፒታል የ26 ዓመት ወጣት እናት በአንድ ጊዜ አራት ልጆችዋን በሰላም መገላገሏን ...
08/10/2026

አሰገራሚ መረጃ!
የ26 ዓመቷ እናት በአንድ ጊዜ አራት ሕፃናትን በሰላም ተገላገለች

በጥሩነሽ ቤጂንግ አጠቃላይ ሆስፒታል የ26 ዓመት ወጣት እናት በአንድ ጊዜ አራት ልጆችዋን በሰላም መገላገሏን የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ አስታወቀ::

በአሁኑ ወቅት እናትየዋ እና አራቱ ልጆቿ በጥሩ ጤንነት ላይ እንደገሚኙ ተገልጿል

08/10/2026

ጥሩ ዉጤት እያመጣ ነዉ!

Address

100 Queen Street W
Toronto, ON
M5H2N2

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Aman News & Entertement posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share